EDP
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow

Subscribe to our Newsletter







ምርጫ 2002 የሕዝቡ ትክክለኛ ውሳኔ የሚከበርበት፣ ሰላማዊና ፍትሃዊ ምርጫ ሊሆን ይገባል! E-mail
Thursday, 12 November 2009 19:54

ከኢዴፓ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ

የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለሰላማዊ ትግልና ለምርጫ ፖለቲካ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባራዊ ተሳትፎ ሲያሳይ ቆይቷል፡፡ ኢዴፓ የአገራችን የወደፊት ዕጣ-ፈንታ ሊወሰን የሚገባው በሰላማዊ ትግልና በህዝብ ምርጫ ብቻ ነው ብሎ ስለሚያምን ያለምንም ቅድመ-ሁኔታ በ2002  በሚካሄደው አገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ ወስኗል፡፡ የወቅቱ የአገራችን የፖለቲካ ምህዳር የቱንም ያህል ችግሮች ያሉበት ቢሆንም እነዚህን ችግሮች ለመፍታትም ሆነ በችግሮቹ ውስጥ አልፎ የተሻለ ውጤት ለማምጣት የሚቻለው ራስን ከምርጫ ሂደት በማግለልና አኩራፊ በመሆን ሳይሆን አቅምና ሁኔታ በፈቀደ መጠን ተሳትፎ በማድረግ መሆኑን በማመን ኢዴፓ በመጪው ምርጫ ለመሳተፍ ከመወሰንም አልፎ በምርጫው ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ ለመቅረብ የሚያስችለውን ዝግጅት ከወዲሁ በተጠናከረ ሁኔታ በመላው አገሪቱ ጀምሯል፡፡

ሙሉዉን መግለጫ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

 

 

Ethiopian Democratic Party - Election 2010 Campaign
(Photo slideshow)

edpLalibelacustom

This site is best viewed using the latest version of Firefox