EDP
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
  • An Image Slideshow
ኢዴፓ የምርጫ ማንፌስቶውን ለሕዝብ አስተዋወቀ E-mail
Thursday, 04 March 2010 17:56

EDPManifestoPict1የኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ.ም በሚካሄደው አገር አቀፍ ምርጫ የሚያቀርባቸውን ዋና ዋና አጀንዳዎች የያዘ የምርጫ ማንፌስቶ ለሕዝብ ይፋ አደረገ።

ፓርቲው ይህንኑ ማንፌስቶ ለሕዝብ ይፋ ያደረገው ማክሰኞ ከሰዓት በኋላ በግዮን ሆቴል በጠራው ጋዜጣዊ መግለጫ መሆኑን ከስፍራው የደረሰን ዜና አመልክቷል። በዚሁ የማስተዋወቅ ስነ ስርዓት መግቢያ ላይ፣ ማንፌስቶው ከያዛቸው ዋና ዋና ነጥቦች ጥቂቶቹ በንባብ ቀርበዋል። በመቀጠልም በስፍራው ከነበሩ ጋዜጠኞች ለተነሱ ጥያቄዎች ከፓርቲው አመራር አባላት ምላሽ የተሰጠ መሆኑ ታውቋል።

በአምስት ክፍሎችና በበርካታ ንዑሳን ክፍሎች የተዘጋጀው ባለ 30 ገጽ የኢዴፓ የምርጫ ማንፌስቶ አቀራረቡ ከሌሎች ፓርቲዎች ለየት ያለና የፓርቲውን አማራጭ ሃሳቦች በግልጽ የሚያሳይ ነው ሲል የዜና ምንጩ ጨምሮ ገልጿል።

የኢዴፓ የምርጫ ማኒፌስቶ


EDPManifestoPict2

 

Ethiopian Democratic Party - Election 2010 Campaign
(Photo slideshow)

edpLalibelacustom

This site is best viewed using the latest version of Firefox